አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ጉዟችን በጁንታው መሰሪ ተንኮልና ተላላኪዎች አይደናቀፍም ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ገለፁ፡፡
ከንቲባው ኢትዮጵያ በከሀዲው ጁንታ እየተወጋች ነው ፤በጁንታው አዛውንት ፣ ሴቶች ፣ ህጻናት ፣ ወጠቶች ሁሉም ኢትዮጵያዊ ስለሆኑ ብቻ አሰቃቂ ሞት ተፈጽሞባቸዋል ብለዋል ፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ጉዟችን በጁንታው መሰሪ ተንኮልና ተላላኪዎች አይደናቀፍም ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ገለፁ፡፡
ከንቲባው ኢትዮጵያ በከሀዲው ጁንታ እየተወጋች ነው ፤በጁንታው አዛውንት ፣ ሴቶች ፣ ህጻናት ፣ ወጠቶች ሁሉም ኢትዮጵያዊ ስለሆኑ ብቻ አሰቃቂ ሞት ተፈጽሞባቸዋል ብለዋል ፡፡