አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳንግላና ከተማ በህልውና ዘመቻ ግንባር ላይ ለሚገኙና ወደ ግንባር ለሚያቀኑ ዘማቾች የስንቅ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
በመንግስት ሠራተኞችና በአምስቱ የከተማ ቀበሌ ነዋሪዎች በጋራ ትብብር የ10 ኩንታል ዳቦ ቆሎና 10 ኩንታል የገብስ ቆሎ ዝግጅት መደረጉ ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳንግላና ከተማ በህልውና ዘመቻ ግንባር ላይ ለሚገኙና ወደ ግንባር ለሚያቀኑ ዘማቾች የስንቅ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
በመንግስት ሠራተኞችና በአምስቱ የከተማ ቀበሌ ነዋሪዎች በጋራ ትብብር የ10 ኩንታል ዳቦ ቆሎና 10 ኩንታል የገብስ ቆሎ ዝግጅት መደረጉ ታውቋል፡፡