የሀገር ውስጥ ዜና

በጎንደር ከተማ ለሰራዊቱ ስንቅ እየተዘጋጀ ነው

By Feven Bishaw

November 04, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ለሰራዊቱ ስንቅ በማዘጋጀት የኋላ ደጀንነት ሚናቸውን እየተወጡ ነው፡፡

በፋሲል እና ጃንተከል ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች እና የመንግስት ሰራተኞች የኋላ ደጀንነት ሚናቸውን ለመወጣት ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል፣ ለፋኖ እና ለአማራ ሚሊሻ የደረቅ ሬሽን ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።