የሀገር ውስጥ ዜና

ሕብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ማጋለጥ እንጂ በጉያው ስር መደበቅ የለበትም – የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

By Feven Bishaw

November 05, 2021

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ማጋለጥ እንጂ በጉያው ስር መደበቅ የለበትም ሲሉ የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አዱኛ አሕመድ ተናገሩ።

የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አስፈላጊነትና የአተገባበር ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል።