አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በሀገር መከላከያ ጦር ኮሌጅ በመገኘት በህልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን የሠራዊት አባላትን ጎበኙ ፡፡
ከንቲባዋ የምግብ ቁሳቁስ እና የተለያዩ የአልባሳት ድጋፍም አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በሀገር መከላከያ ጦር ኮሌጅ በመገኘት በህልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን የሠራዊት አባላትን ጎበኙ ፡፡
ከንቲባዋ የምግብ ቁሳቁስ እና የተለያዩ የአልባሳት ድጋፍም አድርገዋል።