የሀገር ውስጥ ዜና

በከሃዲዎች የተደቀነብንን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ተዘጋጅተናል- የባሌ ዞን ወጣቶች

By Feven Bishaw

November 05, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሀገሪቱ ላይ የከፈተውን ጦርነት ለመቀልበስ እየተካሄደ ባለው ትግል ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን የባሌ ዞን ወጣቶች አስታወቁ፡፡

ከዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ የወጣት ተወካዮች በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ በባሌ ሮቤ ከተማ መክረዋል፡፡