አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም የሀገር ህልውናና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ አካላትን ለመደገፍ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡
ሁሉም የከተማዋ ነዋሪዎችም በነቂስ በመውጣት ሰልፉ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም የሀገር ህልውናና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ አካላትን ለመደገፍ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡
ሁሉም የከተማዋ ነዋሪዎችም በነቂስ በመውጣት ሰልፉ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል፡፡