የሀገር ውስጥ ዜና

ከግንባር እስከ ደጀን ሁላችንም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነን-የሀላባ ዞን ነዋሪዎች

By Feven Bishaw

November 07, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ) የደቡብ ክልል ሀላባ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ፡፡

ሰልፈኞቹ አሸባሪውን ህወሓት እና ሸኔን እናወግዛለን!!