አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራብ ሸዋ ህዝብ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን በማውገዝና መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ በአምቦ ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡
በሰልፉ አምቦ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራብ ሸዋ ህዝብ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን በማውገዝና መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ በአምቦ ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡
በሰልፉ አምቦ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡