የሀገር ውስጥ ዜና

በአምቦ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

By Feven Bishaw

November 07, 2021

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራብ ሸዋ ህዝብ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን በማውገዝና መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ በአምቦ ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡

በሰልፉ አምቦ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡