አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድንና ቅጥረኞቹ በተለያዩ መንገዶች የከፈቱትን ሀገርን የማፍረስ ተግባር እንደሚያወግዙ የሰልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች በሰላማዊ ሰልፍ ገለፁ፡፡
በሰልፉ ላይ በዞኑ ዉሰጥ ከሚገኙ ወረዳዎች እና ወራቤ ከተማ አስተዳዳር የተውጣጡ ነዋሪዎች ተሳተፈዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድንና ቅጥረኞቹ በተለያዩ መንገዶች የከፈቱትን ሀገርን የማፍረስ ተግባር እንደሚያወግዙ የሰልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች በሰላማዊ ሰልፍ ገለፁ፡፡
በሰልፉ ላይ በዞኑ ዉሰጥ ከሚገኙ ወረዳዎች እና ወራቤ ከተማ አስተዳዳር የተውጣጡ ነዋሪዎች ተሳተፈዋል፡፡