የሀገር ውስጥ ዜና

በውሸት ፕሮፖጋንዳ ስነ ልቦናዊ ሽንፈትን የምንቀበልበት ሁኔታ አይኖርም -የስልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች

By Feven Bishaw

November 07, 2021

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድንና ቅጥረኞቹ በተለያዩ መንገዶች የከፈቱትን ሀገርን የማፍረስ ተግባር እንደሚያወግዙ የሰልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች በሰላማዊ ሰልፍ ገለፁ፡፡

በሰልፉ ላይ በዞኑ ዉሰጥ ከሚገኙ ወረዳዎች እና ወራቤ ከተማ አስተዳዳር የተውጣጡ ነዋሪዎች ተሳተፈዋል፡፡