የሀገር ውስጥ ዜና

በሶማሌ ክልል የሚሊሻ አባላት ተመረቁ

By Feven Bishaw

November 07, 2021

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በብርቆድ ወረዳ በሻለቃ ከደር መሀመድ የውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ሲሰለጥኑ የነበሩ የሚሊሻ አባላት ተመረቁ፡፡

በምረቃ መርሃ ግብሩ የክልሉ ፀጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ መሀመድ አሊ፣የክልሉ የልዩ ሃይል ዋና አዛዥ ም/ኮሚሽነር መሀመድ አህመድ፣የክልሉ ሚሊሻ ኃይል አቶ አብዱላሂ ቃሲምና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡