Fana: At a Speed of Life!

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የጂንካ ተወላጆችና የአማራ ወዳጆች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የጂንካ ተወላጆችና የአማራ ወዳጆች በአሸባሪውና ወራሪው የህውሓት ቡድን  ከወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡

ድጋፉ 760 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ  ያለው ምግብና ቁሳቁስ  መሆኑ ተመላክቷል።

የሸዋ ቀጠና የህልውና ዘመቻው አስተባባሪ ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው÷ በተለይ ወጣቱ ተፈናቅሎ ተረጂ ከመሆን ይልቅ የህልውና ዘመቻውን መቀላቀል እንዳለበት ተናግረዋል።

ተፈናቃዮቹ ለመዝመትና አሸባሪውን ወራሪው የህውሓት ቡድን ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸው  ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና ማቅረባቸውን አሚኮ ዘግቧል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!

ወደ ግንባር ይዝመቱ!

መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.