የሀገር ውስጥ ዜና

አንዳንዶች ጩኸታችንን ሊቀሙ እየሞከሩ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

By ዮሐንስ ደርበው

November 11, 2021

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንዶች ጩኸታችንን ሊቀሙ ቢሞክሩም፤ በኢትዮጵያዊነታችን ላይ የተመሠረተውን ክብርና አንድነት መቼም ሊነኩት አይቻላቸውም ሲሉ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡

 

ምክንያቱም እኛ በከፍታ፣ በጽናትና በአንድነት ለኢትዮጵያ የምንቆም÷ ኩሩ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የኮራን አፍሪካውያን ነን ሲሉ በፌስቡክ ገጻቸው አስፍረዋል፡፡