የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከናይጄሪያው ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪ ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

February 11, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከናይጄሪያው ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪ ጋር ተወያዩ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪን በዛሬው እለት ነው በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩት።