አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው ህወሓትን ለመደምሰስ ግንባር ለተሰለፈው ሕዝባዊ ሠራዊት ደጀን ሆነው እየሠሩ መሆናቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የቀወት ወረዳ ነዋሪዎች አንድ ህይወቱን ሳይሰስት እየሰጠን ላለው ሠራዊት ደጀን መሆናችን ቢያንስ እንጂ የሚበዛ አይደለም ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው ህወሓትን ለመደምሰስ ግንባር ለተሰለፈው ሕዝባዊ ሠራዊት ደጀን ሆነው እየሠሩ መሆናቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የቀወት ወረዳ ነዋሪዎች አንድ ህይወቱን ሳይሰስት እየሰጠን ላለው ሠራዊት ደጀን መሆናችን ቢያንስ እንጂ የሚበዛ አይደለም ብለዋል።