አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግ ኽምራ ዞን ሽብርተኛው ህወሓት የከፈተውን ወረራ ለመቀልበስ የወገን ጦር ዳህና እና ዝቋላ በተባሉ ሁለት ግንባሮች በወራሪው ሀይል ላይ የተጠናከረ የማጥቃት እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ።
ከአካባቢው ምንጮች ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ወራሪዎቹ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ድባቅ እየተመቱ የተገኙ ድሎችም ተመዝግበዋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግ ኽምራ ዞን ሽብርተኛው ህወሓት የከፈተውን ወረራ ለመቀልበስ የወገን ጦር ዳህና እና ዝቋላ በተባሉ ሁለት ግንባሮች በወራሪው ሀይል ላይ የተጠናከረ የማጥቃት እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ።
ከአካባቢው ምንጮች ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ወራሪዎቹ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ድባቅ እየተመቱ የተገኙ ድሎችም ተመዝግበዋል።