አዲስ አበባ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ ከብሪታኒያ አምባሳደር ዶክተር አላሰቴይር ማክፌይልን ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይቱ ዶክተር በለጠ ኢትዮጵያና ብሪታኒያ የረጅም ዘመናት የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው መሆኑን አውስተው ይህን ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጡ መስክች ማጠናከርና ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸውላቸዋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ ከብሪታኒያ አምባሳደር ዶክተር አላሰቴይር ማክፌይልን ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይቱ ዶክተር በለጠ ኢትዮጵያና ብሪታኒያ የረጅም ዘመናት የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው መሆኑን አውስተው ይህን ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጡ መስክች ማጠናከርና ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸውላቸዋል።