የሀገር ውስጥ ዜና

የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችል አማካሪ ካውንስል ተመሰረተ

By Tibebu Kebede

February 11, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግሉን ዘርፍ የኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችል አማካሪ ካውንስል ተመስርቷል።

የፕላን እና ልማት ኮሚሽን በዛሬው ዕለት በግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ የሚስተዋሉ ችግሮች እና ተግዳሮቶችን መቅረፍ የሚያስችል ገለልተኛ አማካሪ ካውንስል ምስረታ ስነ ስርዓት አካሂዷል።