አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት አመት ከ100 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ለማልማት መታቀዱ ተገለጸ፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ሀይለማርያም ከፍያለው እንደገለጹት÷ በክልሉ 229 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ሊለማ የሚችል ነው ፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት አመት ከ100 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ለማልማት መታቀዱ ተገለጸ፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ሀይለማርያም ከፍያለው እንደገለጹት÷ በክልሉ 229 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ሊለማ የሚችል ነው ፡፡