አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ምርት ያላትን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል የቅዝቃዜ ሰንሰለቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ።
በተለይም አቮካዶን በፍጥነት ለሚፈለገው ገበያ ማቅረብ የምርት ብክነትን ከማስቀረቱም በላይ የኢትዮጵያን ምርት ተመራጭ ያደርገዋል ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ምርት ያላትን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል የቅዝቃዜ ሰንሰለቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ።
በተለይም አቮካዶን በፍጥነት ለሚፈለገው ገበያ ማቅረብ የምርት ብክነትን ከማስቀረቱም በላይ የኢትዮጵያን ምርት ተመራጭ ያደርገዋል ተብሏል።