የሀገር ውስጥ ዜና

በግብርና ምርት ያለውን አቅም ለመጠቀም የቅዝቃዜ ሰንሰለቱን የጠበቀ ምርት ማቅረብ ይገባል ተባለ

By Feven Bishaw

November 19, 2021

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ምርት ያላትን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል የቅዝቃዜ ሰንሰለቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ።

በተለይም አቮካዶን በፍጥነት ለሚፈለገው ገበያ ማቅረብ የምርት ብክነትን ከማስቀረቱም በላይ የኢትዮጵያን ምርት ተመራጭ ያደርገዋል ተብሏል።