አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት 12 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።
የከተማው ከንቲባ አቶ ነጂብ አባ ራያ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደ ተናገሩት፥ የከተማው ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የሚያደርጉት ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት 12 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።
የከተማው ከንቲባ አቶ ነጂብ አባ ራያ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደ ተናገሩት፥ የከተማው ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የሚያደርጉት ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል።