አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) Jeune Afrique በተባለው የፈረንሳይኛ መጽሔትና የእንግሊዝኛ ትርጉሙ The Africa Report ላይ እኔን በተመለከተ የወጡት ጽሑፎች የተሳሳቱ ናቸው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ፡፡
ፕሬዚዳንቷ እኔን የተመለከቱ ጽሑፎች በመፅሄቶቹ መውጣታቸውን ተመልክቻለሁ፤ ከጋዜጠኛው ጋር ተገናኝቼ አላውቅም ነው ያሉት ::
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) Jeune Afrique በተባለው የፈረንሳይኛ መጽሔትና የእንግሊዝኛ ትርጉሙ The Africa Report ላይ እኔን በተመለከተ የወጡት ጽሑፎች የተሳሳቱ ናቸው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ፡፡
ፕሬዚዳንቷ እኔን የተመለከቱ ጽሑፎች በመፅሄቶቹ መውጣታቸውን ተመልክቻለሁ፤ ከጋዜጠኛው ጋር ተገናኝቼ አላውቅም ነው ያሉት ::