አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የወንዶገነት ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት የሚሆን የስንቅ ዝግጅት እና የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡
ድጋፉ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ 26 ሺህ ብር የሚገመት የስንቅ አይነት ሲሆን፥ 65 ዩኒት የሚሆን ደም ለግሰዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የወንዶገነት ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት የሚሆን የስንቅ ዝግጅት እና የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡
ድጋፉ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ 26 ሺህ ብር የሚገመት የስንቅ አይነት ሲሆን፥ 65 ዩኒት የሚሆን ደም ለግሰዋል፡፡