አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚቀጥሉት 10 አመታት መቶ ኪሎሜትር የሚሸፍን የሞተር አልባ ትራንስፖርት መስመር ሊዘረጋ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ ማኔጅመንት ቢሮ በከተማዋ በአዲስ መልክ ሊተገበር የታሰበውን የሞተር አልባ ትራንስፖርት አገልግሎትን በተመለከተ ከመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚቀጥሉት 10 አመታት መቶ ኪሎሜትር የሚሸፍን የሞተር አልባ ትራንስፖርት መስመር ሊዘረጋ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ ማኔጅመንት ቢሮ በከተማዋ በአዲስ መልክ ሊተገበር የታሰበውን የሞተር አልባ ትራንስፖርት አገልግሎትን በተመለከተ ከመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡