አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን የህልውና ዘመቻ ተከትሎ የምርት እጥረት እንዳይከሰት ቢሮው የክልሉ አርሶ አደሮችን በማስተባበር ከብክነት የፀዳ ምርት የመሰብሰብ ስራ እያከናወነ ነው፡፡
በሰሜን አንድም ጥይት አትመክንም ከምርት አንድም ፍሬ አትባክንም’ በሚል ንቅናቄ ነው የደረሰ ሰብል እየተሰበሰበ የሚገኘው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን የህልውና ዘመቻ ተከትሎ የምርት እጥረት እንዳይከሰት ቢሮው የክልሉ አርሶ አደሮችን በማስተባበር ከብክነት የፀዳ ምርት የመሰብሰብ ስራ እያከናወነ ነው፡፡
በሰሜን አንድም ጥይት አትመክንም ከምርት አንድም ፍሬ አትባክንም’ በሚል ንቅናቄ ነው የደረሰ ሰብል እየተሰበሰበ የሚገኘው፡፡