የሀገር ውስጥ ዜና

በጌዴኦ ዞን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

By Feven Bishaw

November 26, 2021

 

አዲስ አበባ፣ህዳር 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በወጣት አደረጃጀት አስተባባሪነት “እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ̍” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በወጣቶች እና በክልል ከፍተኛ አመራሮች በይፋ ተጀመረ::

ኢትዮጵያውያን ጀግኖችን የወለዱ፣ ለአገራቸው የሚዋጉ እና ጠላትን የሚያንበረክኩ ጀግና እናቶች አሉን ሲሉ የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ተስፋዬ አጋፋሪ ተናግረዋል፡፡