አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በአርሲ ዞን ከ5 ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች በተገኙበት ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ (ቆረ ዋሙ) ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ፡፡
ስነ ስርዓቱ በስህተት ወይም ባለማወቅ ሀገር የማፍረሱ ተግባር ላይ የተሰማራችሁ በሰላም ወደ እኛ ተመለሱ የሚል ነዉ።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በአርሲ ዞን ከ5 ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች በተገኙበት ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ (ቆረ ዋሙ) ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ፡፡
ስነ ስርዓቱ በስህተት ወይም ባለማወቅ ሀገር የማፍረሱ ተግባር ላይ የተሰማራችሁ በሰላም ወደ እኛ ተመለሱ የሚል ነዉ።