የሀገር ውስጥ ዜና

በአርሲ ዞን ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ

By Feven Bishaw

November 28, 2021

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በአርሲ ዞን ከ5 ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች በተገኙበት ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ (ቆረ ዋሙ) ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ፡፡

ስነ ስርዓቱ በስህተት ወይም ባለማወቅ ሀገር የማፍረሱ ተግባር ላይ የተሰማራችሁ በሰላም ወደ እኛ ተመለሱ የሚል ነዉ።