አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሚኒሶታ እና አከባቢው የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጆች እና ዲያስፖራ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሀገር የማዳን ትግል ድጋፋቸውን ገልፀዋል።
ዛሬ ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የተውጣጡ የዲያስፖራ አባላት በኢትዮጵያ እና በህዝቦቿ ላይ ምዕራባዊያን እና አሸባሪ ህወሃት ለመመለስ የሚያደርጉት ዘመቻና እንቅስቃሴ ፍፁም ተቀባይነት የለውም ብለዋል።