Fana: At a Speed of Life!

የሊቢያው ጠቅላይ ሚኒስትር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አል-ዳባይባ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ምሽቱን አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ…

የኮሪያ ፋውንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያ ፋውንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ በጤናው ዘርፍ ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ጠየቁ፡፡ ሚኒስትሯ ከኮሪያ ፋውንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ ዳይሬክተር ጆንግሶህ አህን ጋር…