Fana: At a Speed of Life!

የእጅ ቦምቦችን ለሸኔ ለማቀበል ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ተብለው የተከሰሱ ግለሰቦች ዋስትና ላይ ዕግድ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)50 “ኤፍ 1” የእጅ ቦምቦችን ከ 8 የቦምብ ፊውዞች ጋር ለሸኔ ሽብር ቡድን ለማቀበል ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ተብለው የተከሰሱ ግለሰቦች ዋስትና ላይ ዕግድ ተጣለ። እግዱን የጣለው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተረኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት…

ዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት አህጉራዊ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት (ITU) የአፍሪካ አህጉራዊ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ ተገለፀ፡፡ ጉባኤው ከነገ ጀምሮ እስከ መስከረም 24 ቀን 2016ዓ.ም እንደሚካሄድም ነው የተገለፀው፡፡ ሕብረቱ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁለቱ የማንቼስተር ከተማ ክለቦች ሲሸነፉ አርሰናል ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሁለቱ የማንቼስተር ከተማ ክለቦች ተሸንፈዋል። ከቀትር በኋላ በተካሄደ ጨዋታ አስቶንቪላ ብራይተንን 6 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በተመሳሳይ 11 ሰአት ላይ በተደረጉ…

በአማራ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እንደሚገኝ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የበጀት ዓመት ከቱሪዝም ሀብት ዘርፍ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የቱሪዝም ልማት ዳይሬክተር አቶ መልካሙ አደም እንደገለጹት÷ በዓለም…

የአማራ ክልልን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚባ ተገለፀ። በባህር ዳር ከተማ ከሚገኙ የክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በክልሉ ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ውይይት ተካሂዷል።…

አየር መንገዱ ወደ ቡጁምቡራ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 አሳደገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሩንዲ ትልቋ እና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደሆነችው ቡጁምቡራ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ መደበኛ በረራ ወደ 11 ማሳደጉን አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ ከዚህ ቀደም በሚያደርገው ሳምንታዊ መደበኛ በረራ ላይ…

የቦሮ ሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ጋሪ-ዎሮ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቦሮ ሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ጋሪ-ዎሮ" በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ የ"ጋሪ-ዎሮ" በዓል በአሶሳ ከተማ በብሔረሰቡ አባቶች ምርቃት፣ በሲምፖዚየም፣ በባህላዊ ጭፈራና በተለያዩ ባህላዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተገኝተው ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ20ኛው የአዲስ አበባ መስተዳድር የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተገኝተው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገልጿል። በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው…

በከተማችን ባሉ የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖቻችን አገልግሎት እያገኙ ነው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ባሉ 20 የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 20ኛውን የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የተስፋ…

ኢትዮጵያዊው በዱባይ ዱቲ ፍሪ ሎተሪ አንድ ሚሊየን ዶላር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ነዋሪነቱ በዱባይ የሆነው ኢትዮጵያዊው ተክሊት ተስፋዬ በዱባይ ዱቲ ፍሪ ሎተሪ የአንድ ሚሊየን ዶላር አሸናፊ መሆኑ ተገለጸ። ከተክሊት ተስፋዬ ጋር አንድ ህንዳዊ በተመሳሳይ የአንድ ሚሊዮን ዶላር ዕጣ አሸናፊ መሆኑ ተገልጿል።…