Fana: At a Speed of Life!

የህወሓት አንጃ የፕሪቶሪያው ስምምነት እንዳይተገበር እንቅፋት ከመሆን እንዲቆጠብ ትዴፓ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህወሓት አንደኛው አንጃ የፕሪቶሪያው የሠላም ስምምነት እንዳይተገበር እንቅፋት ከመሆን እንዲቆጠብ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) አሳሰበ፡፡ ፓርቲው የትግራይ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡…

በወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። የትራፊክ አደጋው በዛሬው ዕለት አመሻሽ አከባቢ የተከሰተ ሲሆን፥ 46 ሰዎችን ባሳፈረው የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ላይ በተፈጠረው የቴክኒክ ብልሽት ምክንያት…

በቀርሳ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። አይሱዙ የጭነት ተሽከርካሪ ከዋታር ከተማ ወደ ቀርሳ ከተማ ሲጓዝ ከሞተር ሳይክል ጋር በመጋጨቱ የአራት ሰዎች ማለፉን የዞኑ…

ኮርፖሬሽኑ በግማሽ በጀት ዓመት 914 ሚሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር የሚተዳደረው የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የ2017 ግማሽ በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በበጀት ዓመቱ 42 የግንባታ፣ 86 የፕሮጀክት ዲዛይንና 250 የሱፐርቪዥን…

2ኛ ጠቅላላ ጉባዔው ብልፅግና ፓርቲ ያለውን ምርጥ ሀሳብ ያስተዋወቀበት ነበር – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ ጠቅላላ ጉባዔው ከኢትዮጵያ ባሻገር ለአፍሪካና ለሰው ልጅ በሙሉ ያለውን ምርጥ ሀሳብ ያስተዋወቀበት እንደነበር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል…

አዋሽ ባንክ ለእስልምና እምነት ተከታይ ደንበኞቹ የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ 1 ሺህ 446ኛውን የረመዷን ፆም ምክንያት በማድረግ በሸራተን አዲስ የጋራ የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሂዷል፡፡ ባንኩ መርሐ-ግብሩን ያካሄደው ለእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም ምኞቱን ለመግለጽና ለደንበኞቹ ያለውን አጋርነት ለማረጋገጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በየዓመቱ የሚያከናውኑትን የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የኢፍጣር መርሐ-ግብር አከናውነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየዓመቱ የሚያከናውኑት የኢፍጣር መርሐ-ግብር በቅርቡ በታደሰው ብሔራዊ ቤተመንግሥት…

በአማራ ክልል የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ በቅርቡ እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የተሳታፊዎች ልየታ በመጠናቀቁ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደትን በቅርቡ እንደሚጀምር አስታወቀ። በክልሉ ባጠረ ጊዜ ውስጥ ወደ አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ለመግባት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እየተደረገ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ላስገነባቸው ትምህርት ቤቶች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በተለያዩ ክልሎች 34 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ድጋፎችን አድርጓል፡፡ ጽሕፈት ቤቱ 13 ሺህ የትምህርት መርጃ መጻሕፍት፣ 500 መጽሐፍ የተጫነባቸው ታብሌት ኮምፒውተሮች፣ 2 ሺህ 500 የሴቶች ንጽህና…

የክልሉ ምክር ቤት የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የአንድን የምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ዮሐንስ ተሰማ የተባሉ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ማንሳቱ ተገልጿል። የምክር ቤት አባሉ…