Fana: At a Speed of Life!

በጎርፍ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎችን ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም እና በኢትዮጵያ የተመድ ዋና ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች…

520 ሺህ ኩንታል ዩሪያ ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጅቡቲ ወደብ ደረሰች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 520 ሺህ ኩንታል ዩሪያ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጅቡቲ ወደብ መድረሷን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ ተጨማሪ 615 ሺህ ኩንታል ኤን ፒ ኤስ ቦሮን የጫነች መርከብም በነገው ዕለት ጅቡቲ ወደብ እንደምትደርስ…

ከሚሽኑ ከዳያስፖራዎች ጋር የሚያደርገው የበይነ መረብ ስብሰባ በፈረንጆቹ ታሕሳስ 9 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በውጭ ሀገራት ከሚትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የሚያደርገው የበይነ መረብ ስብሰባ በፈረንጆቹ የፊታችን ታሕሳስ 9 ቀን እንደሚጀመር አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በቫሌንሺያ ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በፈረንጆቹ ታሕሳስ 3 ቀን በሚካሄደው የቫሌንሺያ ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታወቀ፡፡ አትሌቱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው ጽሑፍ÷ ከብዙ ጊዜ ጉዳት በኋላ በቫሌንሺያ ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታውቋል። ወደ ሩጫ ለመመለስ…

23 ነጥብ 1 ቢለየን ብር ለድጎማ ተጠቃሚ ተሽከርካሪዎች ተከፈለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለድጎማ ተጠቃሚ ተሽከርካሪዎች 23 ነጥብ 1 ቢለየን ብር በላይ መከፈሉን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለሥልጣኑ በ2016 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት÷ለነዳጅ ኮንትሮባንድ ሽያጭ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን 65 በመቶ መቀነስ…

ከፓስፖርት ጋር ተያይዞ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩ 31 ግለሰቦች ላይ የ15 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፓስፖርት ጋር ተያይዞ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩ 31 ግለሰቦች ላይ የ15 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቅዷል፡፡ የክስ መመስረቻ ጊዜውን ለዐቃቤ ሕግ የፈቀደው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ወንጀል ችሎት ነው። ችሎቱ ከአንድ ሳምንት…

የትምህርት ዘርፉን ማነቆዎች መፍትሔ ለመስጠት በሙሉ ተነሳሽነት መስራት ይገባል- ብርሃኑ ነጋ( ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 32ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በዛሬው ዕለት ተጠናቅቋል። ጉባዔው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በትኩረት ከመከረ በኋላ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ነው የተጠናቀቀው፡፡ በትምህርት ዘርፉ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታትና ያሉ…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሁኔታ ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ እየመከሩ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ÷ የተፈጠረው ግጭት እና አለመረጋጋት ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በክልሉ የሚሰሩ የልማት ስራዎችን ለማከናወን እንቅፋት…

ሙሉዓለም የባሕል ማዕከል በሕንድ የኢትዮጵያን ባሕልና ጥበብ እያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አፍሪካን ወክሎ ከሳምንት በፊት ወደ ሕንድ ያቀናው ሙሉዓለም የባሕል ማዕከል በተለያዩ ከተሞች እየተዘዋወረ የኢትዮጵያን ባሕል እያሳየ ነው። የኪነ ጥበብ ልዑኩን የመሩት የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሃላፊ አየለ አናውጤ…

አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ አወል የክልሉ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እያከናወናቸው ስለሚገኙ የልማት ሥራዎችና ሌሎች ጉዳዮች ገለጻ አድርገዋል፡፡…