የሀገር ውስጥ ዜና የሠራዊቱን ተጋድሎዎች ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Melaku Gedif Mar 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊቱን የጀግንነት ተጋድሎዎች ለትውልድ የማስተላለፍ ሥራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። "ስለ እናት ምድር" የተሰኘ ትኩረቱን በአገር ፍቅርና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮማንድፖስቱ በፅንፈኛው ቡድን ታግተው የነበሩ 271 ዜጎችን አስለቀቀ Melaku Gedif Mar 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎጃም ኮማንድፖስት አንድ ኮር በፅንፈኛው ቡድን ታግተው የነበሩ 271 ዜጎችን አስለቀቀ። ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን ተነስተው ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለስራ በአራት አውቶብስ ተጭነው ሲጓዙ የነበሩ 273 ዜጎች በአማራ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያስገነባውን የኢኖቬሽን ማዕከል አስመረቀ Melaku Gedif Mar 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) ድጋፍ ያስገነባውን (ኢኖቪስ ኬ ኢትዮጵያ) የተሰኘውን የኢኖቬሽን ማዕከል አስመርቋል፡፡ ማዕከሉ በአይሲቲ ፓርክ ውስጥ የተገነባ ሲሆን÷ ለስታርት አፖችና በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዳግም ሥራ ጀመረ Melaku Gedif Mar 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ምርት ሒደት መመለሱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እንደገለጹት÷ በሰሜኑ ግጭት ምክንያት ባለፉት ግዜያት ሥራ አቁሞ የቆየው የመቀሌ ኢንዱስትሪ…
Uncategorized በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በአንዲት ደንበኛ ላይ እንግልትና መጉላላት በፈጠሩ አመራርና ባለሙያ ላይ እርምጃ ተወሰደ Melaku Gedif Mar 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገልግሎት አሰጣጥ ወቅት ከደንበኞች የሚሰጡ አስተያየቶችንና ሚዛናዊ ትችቶችን ተቀብሎ ፈጣን ምላሽ ለመስጠትና ለማስተካከል ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽንን ከነበረበት ውስብስብ ችግር ለማውጣት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠንካራ የአየር ሃይል ተቋም የምንገነባው ሀገርና ህዝብ በሰላም እንዲኖር ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ Melaku Gedif Mar 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠንካራ አየር ሃይል የምንገነባው ሀገርና ህዝብ በሰላም እንዲኖር ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ። ሌ/ጄ ይልማ ዛሬ ለከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት የማልበስ ሥነ-ሥርዓት በተካሄደበት ወቅት…
የሀገር ውስጥ ዜና በየካቲት ወር 33 ሺህ 711 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ Melaku Gedif Mar 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በየካቲት ወር ብቻ 33 ሺህ 711 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የገጠር ከተሞችን እና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወነ ሥራም…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰብዓዊ ድጋፎችን በፍትሃዊነት በማሰራጨት ረገድ ክልሎች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ተጠየቀ Melaku Gedif Mar 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት እየቀረቡ ያሉ ሰብዓዊ ድጋፎችን በፍትሃዊነት በማሰራጨት ረገድ ክልሎች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ተወካይ ሥራ አስፈጻሚ አታለል አቦሃይ÷በሰው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ኮይካ የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራረሙ Melaku Gedif Mar 21, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የኮይካ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶንግሆ ኪም ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሰ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ Melaku Gedif Mar 21, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ላይ ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሰ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በታክስ ሥርዓቱ ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ባደረገው ክትትል…