በጎርፍ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎችን ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም እና በኢትዮጵያ የተመድ ዋና ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች…