መንግሥት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሠራ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) መንግሥት ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከርና ለአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ በቁርጠኝነት እየሠራ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ።
በኢትዮጵያ ለዘመናት ሥር ሰደው የቆዩና ያለመግባባት መነሻ የሆኑ ችግሮችን…