Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሠራ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) መንግሥት ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከርና ለአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ በቁርጠኝነት እየሠራ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በኢትዮጵያ ለዘመናት ሥር ሰደው የቆዩና ያለመግባባት መነሻ የሆኑ ችግሮችን…

ከካዳስተር አገልግሎት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከካዳስተር አገልግሎት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን ገለጸ፡፡ በኤጀንሲው የይዞታ ምዝገባ መረጃና አገልግሎት ዳይሬክተር ሐሰን ሙሳ እንዳሉት÷ ገቢው…

የባቡር ሐዲድ ብረት በመስረቅ የተጠረጠሩ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ በተዘረጋው የባቡር ሀዲድ ብረት ላይ ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የመልካ ጀብዱ ፖሊስ ጣቢያ አስታወቀ፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው እና…

ከየመን ወደ ጂቡቲ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ተገልብጣ የ16 ኢትዮጵያውያን ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት ከየመን የባሕር ዳርቻ ልዩ ስሙ ‘አራ’ ከተባለ ቦታ 77 ኢትዮጵያውያን ሕገ-ወጥ ፍልሰተኞችን አሳፍራ ወደ ጂቡቲ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ጎዶሪያ አካባቢ ተገልብጣ የ16 ወገኖች ሕይወት አለፈ፡፡ እንዲሁም አብረው በጀልባዋ ተሳፍረው…

የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ብሄራዊ አስተባባሪ አብይ ኮሚቴ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (አ6ፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ብሄራዊ አስተባባሪ አብይ ኮሚቴ የመክፈቻና የግንዛቤ መስጫ መድረክ መካሄዱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ "ዘላቂ የክትመት ምጣኔ ለአፍሪካ…

የደቡብ ዕዝ መረጃ መምሪያ በክትትል የያዘውን ከ30 ኩንታል በላይ አደንዛዥ ዕፅ አስወገደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ መረጃ መምሪያ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻላ ወረዳ ባደረገው ክትትል የያዘውን ከ30 ኩንታል በላይ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ ማስወገዱን አስታወቀ። የዕዙ ወታደራዊ ወንጀል ምርመራ እና የወንጀል ክትትል ቡድን መሪ ተወካይ ሻለቃ ብርሃኑ…

የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የማይበገር የጤና ሥርዓትን እውን ለማድረግ እና ሁለንተናዊ የጤና ሽፋንን በማሻሻል ረገድ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከኮሚሽኑ ልዑክ ጋር በትብብር በሚሠሩ…

ኅብረተሰቡ የፕላስቲክ ቆሻሻን ለይቶ ለማኅበራት በመስጠት ብክለትን ለመከላከል የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ የፕላስቲክ ቆሻሻን ለይቶ ለተደራጁ ማኅበራት በመስጠት የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል የተጀመረውን ዘመቻ እንዲያግዝ የሲዳማ ክልል ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ጥሪ አቀረበ፡፡ "ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ" በሚል መሪ ሐሳብ ክልል…

15ኛው የአፋር ሱልጣን አሕመድ አሊሚራህ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው የአፋር ሱልጣን አሕመድ አሊሚራህ አዲስ አበባ ገቡ። የሱልጣን አሊሚራህ ልጅ የሆኑት 15ኛው የአፋር ሱልጣን አሕመድ የመላው አፋር ሱልጣን የነበሩት ወንድማቸው ሱልጣን ሀንፍሬ አሊሚራህ ማረፋቸውን ተከትሎ ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር መሾማቸው…

የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ 28 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ለውጭ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ28 ሚሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ለውጭ ገበያ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ በሌላ በኩል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ850 ለሚልቁ ወገኖች አዲስ የሥራ ዕድል መፈጠሩን የፓርኩ ሥራ አስኪያጅ…