Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የቻይናው ሲኢኢሲ ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንቨስትመንቶች መሰማራት እፈልጋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ኢነርጂ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሲኢኢሲ) ኩባንያ በአዳዲስ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ እንዲሁም በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር መስራት እንደሚፈልግ ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

የተመድ የልማት ትብብር የአፍሪካ ዳይሬክተር የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታቱ ድርጅት የልማት ትብብር የአፍሪካ ዳይሬክተር ያኩብ አል ሂሎ እና የድርጅቱ ረዳት ጸሐፊና አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር) የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ…

ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይት በሁሉም ባንኮች እንደሚጀመር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውስን የክፍያ አማራጮች ብቻ የነበረው የነዳጅ ግብይት በቀጣይ በሁሉም ባንኮች እንደሚጀመር የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል። የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ እንዳሉት÷ ከነዳጅ ግብይትጋር በተያያዘ በተገልጋዮችና ሌሎች…

ከ310 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 310 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከመጋቢት 13 እስከ 19 ቀን 2016 ዓ.ም በተደረገ ክትትል 189 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢ እና 121 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የወጭ…

አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ የ90 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር አክሲዮን ገዛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባንክ ከኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ የ90 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የአክሲዮን ግዥ ፈጽሟል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጫንያለው ደምሴ÷ አማራ ባንክ ከባንክ ባሻገር ብሎ ሲነሳ በልዩ ልዩ ዘርፎች ተሳትፎ እንደሚያደርግ ለመግለጽ ነው፤…

የቻይናው ዣኦሜ ኩባንያ የኤሌክትሪክ መኪና መስራቱን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ግዙፍ የዘመናዊ ስልክ አምራች የሆነው ዣኦሚ ኩባንያ የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መስራቱን አስታውቋል፡፡ የዣኦሚ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊይ ዩን÷ በኩባንያው የተሰራው የመጀመሪያው የአሌክትሪክ መኪና ስፒድ አልትራ 7…

ኢንዱስትሪዎች የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮት ለመቅረፍ ይሠራል- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮት ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የሳፋሪ ተሽከርካሪ የምርት ሂደት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ…

የኬንያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ 2017 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ማትረፉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ካሉት ትላልቅ አየር መንገዶች መካከል አንዱ የሆነው የኬንያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ 2017 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል፡፡ የአየር መንገዱ ሊቀመንበር ማይክል ጆሴፍ በፈረንጆቹ 2023 የተገኘው 80 ሚሊየን ዶላር ትርፍ…

የሳይመንስ ኩባንያ በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት አማራጮች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይመንስ ኢነርጂ ኩባንያ በኢትዮጵያ ባሉት የኢነርጂ ልማት አማራጮች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው ተገለፀ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር፣ ኢ/ር) በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አወር እና…

ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 300 ሚሊየን ዶላር ካፒታል ያለው የቻይናው ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ወረቀት የማምረት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኩባንያው አመራሮች…