Fana: At a Speed of Life!
Browsing

Gallery

ለወልቂጤ ከተማ እግርኳስ ቡድን  ከ43 ሚሊየን ብር  በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ለሆነው የወልቂጤ ከተማ እግርኳስ ቡድን  ከ43 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡ የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ቡድን  የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር  በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ተካሄዷል። በገቢ…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን እንዲቀላቀሉ ፈቀዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ከ20 በላይ በሚሆኑ የኔቶ አባል ሀገራት ይሁንታ ማግኘቱ ተገለጸ። ባሳለፍነው ማክሰኞ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለሁለቱ የኖርዲክ ሀገራት ይሁንታን የሚቸር ፊርማ መፈረማቸው ይታወሳል።…