በደቡብ ክልል በዘንድሮው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ወጣቶች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮው የክረምት ወቅት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ ተገለጸ፡፡
በተያዘው የክረምት ወራት በሚካሔደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት አስተዋጽኦ…