በሳዑዲ ዓረቢያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕከተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) - በሳዑዲ ዓረቢያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ሌንጮ ባቲ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ በሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የፕሮቶኮል ጉዳዮች ኃላፊ ለመሻሪ ቢን ነሂት አቅርበዋል፡፡
አምባሳደሩ የሹመት…