Fana: At a Speed of Life!

ለኢትዮጵያ ብሎም ለአዲስ አበባ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት ጉባኤን ማስተናገድ ትልቅ እድል ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ወቅት ለኢትዮጵያ ብሎም ለአዲስ አበባ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ማስተናገድ ትልቅ እድል ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡

ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባስተላለፉት መልዕክትና በሰጡት የስራ መመሪያ እንደወትሮው ሁሉ ከሀገር ወዳዱና ጨዋዉ የከተማው ህዝብ ፣ ከንግዱ ማህበረሰብና ከፀጥታ አካሉ ጋር በጋራ በመሆን በተሟላ፣ ባማረና በተዋበ ሁኔታ ለማስተናገድ እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል፡፡

በዚህም የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.