Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የአማራ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ማክሰኞ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የፊታችን ማክሰኞ አስቸኳይ ጉባዔውን እንደሚያካሂድ ይጠበቃል።

ምክር ቤቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎም ነው የሚጠበቀው።

በእለቱም የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ሹመቶችን ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘገባ ያመላክታል።

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision

Exit mobile version