Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ ገናን ዛሬ እያከበሩ ለሚገኙ መልካም በዓልን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመላው ዓለም የገና በዓልን ዛሬ እያከበሩ ለሚገኙ መልካም በዓልን ተመኙ።
 
በተለያየ የዓለም ክፍል ዛሬ የገና በዓል በመከበር ላይ ይገኛል።
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version