Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ ውይይት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ ውይይት መካሄድ ጀምሯል፡፡

በውይይት መድረኩ ወቅታዊና መደበኛ የ6 ወራት ተግባራት አፈጻጸም፣ተፈናቃዮችን መልሶ ማቋቋም እና የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ዙሪያ ምክክር እንደሚደረግ ከፓርቲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version