Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ቦርዱ ለ6 ፓርቲዎች የምዝገባና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለስድስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ እና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ።

በዚህም መሰረት የምዝገባ እና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው፦

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምዝገባ እውቅና ከተሰጣቸው በተጨማሪ ለሌሎች 11 ፓርቲዎች ጊዜያዊ እውቅና (የሶስት ወር) መስጠቱንም አስታውቋል።

በዚህም መሰረት

Exit mobile version