Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሲዳማ ክልል በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ለኦሮሚያ ክልል በድርቅ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ20 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።

ድጋፉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ማስረከባቸውን ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version