አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲንቄ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 11 ነጥብ 5ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉም የምግብ ነክ እና የእንስሳት መኖን ያካተተ ሲሆን፥ ለቦረና ዞን፣ ለምስራቅ ባሌ፣ ለምስራቅ ሀረርጌ፣ ለምስራቅ ጉጂ እና ለምስራቅ ሸዋ ዞኖች የሚከፋፈል መሆኑን ከባንኩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!