Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ከዛሬ ጀምሮ የተለያዩ የፀጥታ ተቋማትና ልማት ፕሮጀክቶችን ይጎበኛሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ከዛሬ ጀምሮ የተለያዩ የፀጥታ ተቋማት እና ልማት ፕሮጀክቶችን ይጎበኛሉ።

እስከ እሁድ በሚቆየው የጉብኝት መርሃ ግብር ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚወክሉ ዜጎች ይሳተፋሉ።

ጉብኝቱም በተቋማቱ እና የልማት ፕሮጀክቶቹ ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር ያግዛል ተብሎ ይጠበቃል።

ከዚህ ቀደም የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች እና የመከላከያ ጀነራሎችን ያካተተ ቡድን በተቋማቱና የልማት ፕሮጀክቶቹ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል።

Exit mobile version