Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሲዳማ  ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ልዑካን  በክልሉ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ልማት እንቅስቃሴዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ  ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ልዑካን በክልሉ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ልማት እንቅስቃሴዎችን እና መሰረተ ልማቶችን ጎብኝቷል፡፡

በጉብኝቱ በዘርፉ ካሉ የኢንቨስትመንት መሰረተ ልማቶች አንዱ የሆነውን የይርጋለም የተቀናጀ አግሮ ኢንደስትሪ ፓርክ የተመለከቱ ሲሆን÷በዚህም በፓርኩ ውስጥ እየሰሩ ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል፡፡

ፓርኩ በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ እያሳየ ያለው አፈጻጸም አበረታች መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት መገለጹን ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version