አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲሱ ዓመት መስከረም 9 ቀን 2015 ወደ ዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡
የዮርዳኖሷ ዋና ከተማ አማን የዓረብ ዓለም “ጽጌሬዳ አበባ” በመባል የምትታወቅ ስትሆን ፥ ከባህሬን በመቀጠል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አካል መሆን ችላለች፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲሱ ዓመት መስከረም 9 ቀን 2015 ወደ ዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡
የዮርዳኖሷ ዋና ከተማ አማን የዓረብ ዓለም “ጽጌሬዳ አበባ” በመባል የምትታወቅ ስትሆን ፥ ከባህሬን በመቀጠል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አካል መሆን ችላለች፡፡