Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል።

አሁን ላይም ቫይረሱ ከ156 በላይ በሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱን የዓለም ጤና ድርጅት ያስታወቀ ሲሆን፥ በአፍሪካም ኢትዮጵያን ጨምሮ 26 ሀገራት ቫይረሱ እንድተገኘባቸው ተረጋግጧል፡፡

ካሳለፍነው ዓርብ ጀምሮ እስከ ትናንት በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አራት መድረሱን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

ስለሆነም የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል ማንኛውም ግለሰብ የሚከተሉትን ቅድመ ጥንቃቄዎች ሊያደርግ እንደሚገባ ኢንስቲትዩቱ አሳስቧል።

በቫይረሱ መያዛቸውን የተጠረጠሩ ሰዎች ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች፦

  1. በነፃ የስልክ መስመር- 8335
  2. በመደበኛ የስልክ ቁጥር -0118276796
  3. በኢሜል አድራሻ ephieoc@gmail.com
  4. ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
    https://t.me/fanatelevision

Exit mobile version