Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በአሶሳ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በአሶሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የተሰሩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በግብርና ምርምር ማዕከሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የሠብል እና የእንስሳት ልማት ስራዎችን  መመልከታቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

 

Exit mobile version