Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአዲስ አበባ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከአራት ወራት በላይ ተቋርጦ የነበረው የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ዛሬ ተጀመረ፡፡

ከአገልገሎቱ ጋር በተያያዘ የነበሩ ችግሮች ታርመው በዛሬው ዕለት ዳግም የመታወቂያ እድሳቱ በይፋ ተጀምሯል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version